የኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ በ2023/24 በጀት ዓመት 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታውሰዋል።

አውሮፕላኖችን በማብዛት እና መዳረሻዎችን በማስፋት ረገድም አየር መንገዱ በ2025 ራዕዩ ያስቀመጠውን ግብ ማሳካቱን ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአራት ዓመታት በኋላ የአፍሪካን ግዙፍ አየር ማረፊያ ገንብቶ እንደሚያጠናቅቅ መግለጹ ይታወሳል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0