የኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ
10:55 22.04.2025 (የተሻሻለ: 14:54 22.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በያዝነው የበጀት ዓመት ገቢው ስምንት ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ በ2023/24 በጀት ዓመት 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታውሰዋል።
አውሮፕላኖችን በማብዛት እና መዳረሻዎችን በማስፋት ረገድም አየር መንገዱ በ2025 ራዕዩ ያስቀመጠውን ግብ ማሳካቱን ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአራት ዓመታት በኋላ የአፍሪካን ግዙፍ አየር ማረፊያ ገንብቶ እንደሚያጠናቅቅ መግለጹ ይታወሳል።
@sputnik_ethiopia