ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ እና ኢራን መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት የሚያፀድቅ ህግ ፈረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ እና ኢራን መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት የሚያፀድቅ ህግ ፈረሙ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ እና ኢራን መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት የሚያፀድቅ ህግ ፈረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ እና ኢራን መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት የሚያፀድቅ ህግ ፈረሙ

የሰምምነት ሰነዱ በደህንነት እና መከላከያ መስኮች ያለውን ትብብርን ለማጠናከር ያገለግላል።

⏺ የስምምነቱ ሦስተኛ አንቀጽ አንደኛው ወገን ጥቃት ቢደርስበት ሌላኛው ወገን ለጥቃት አድራሹ ምንም አይነት እርዳታ መስጠት እንደሌለበት ያስቀምጣል።

⏺ በተጨማሪም ሁለቱም ወገኖች በሶስተኛ ሀገር የሚጣሉ ማዕቀቦችን ከመቀላቀል ለመቆጠብ እንዲሁም የአንድ ወገን አስገዳጅ እርምጃዎች እንዳይተገበሩ ዋስትና ይሰጣሉ።

⏺ ስምምነቱ የተፈረመው ለመጪዎቹ 20 ዓመታት ሲሆን ጊዜው ሲጠናቀቅ በየአምስት ዓመቱ የሚታደስ ይሆናል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0