ሱዳን በሀገሪቱ ያለውን ቀውስ አስመልክቶ በለንደን የተካሄደውን ጉባኤ አወገዘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሱዳን በሀገሪቱ ያለውን ቀውስ አስመልክቶ በለንደን የተካሄደውን ጉባኤ አወገዘች
ሱዳን በሀገሪቱ ያለውን ቀውስ አስመልክቶ በለንደን የተካሄደውን ጉባኤ አወገዘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2025
ሰብስክራይብ

ሱዳን በሀገሪቱ ያለውን ቀውስ አስመልክቶ በለንደን የተካሄደውን ጉባኤ አወገዘች

"በሱዳን ያለውን ህጋዊ መንግስት ያላካተተ ሀገሪቷን የተመለከተ ኮንፈረንስ ማካሄድ ተቀባይነት የለውም ብለን እናስባለን" ሲሉ በሩሲያ የሱዳን አምባሳደር ሞሃመድ ኤልጋዛሊ ኤልቲጋኒ ሲራግ ለስፑትኒክ ተናተናግረዋል።

ዲፕሎማቱ "በግጭቱ ውስጥ ያሉ ወገኖች" ተብለው የሱዳን ይፋዊ ባለሥልጣናት እና የፈጥኖ ደራሹ ኃይሉ በእኩል መጠራታቸውን አውገዘዋል። አክለውም አረመኔያዊ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ የታጠቁ ቡድኖችን ህጋዊ አድርጎ መሳል ተቀባይነት የለውም ብለዋል።

ሚያዝያ ሰባት በለንደን የተካሄደው ጉባኤ የአረብ ሀገራት ባለመስማማታቸው ምክንያት የጋራ መግለጫ ሳይሰጥበት መጠናቀቁን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0