የአፍሪካ መሪዎች በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሞት የተሰማቸውን ሐዘን በመግለፅ ለሰጡት አገልግሎት ምሥጋና አቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ መሪዎች በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሞት የተሰማቸውን ሐዘን በመግለፅ ለሰጡት አገልግሎት ምሥጋና አቀረቡ
የአፍሪካ መሪዎች በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሞት የተሰማቸውን ሐዘን በመግለፅ ለሰጡት አገልግሎት ምሥጋና አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ መሪዎች በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሞት የተሰማቸውን ሐዘን በመግለፅ ለሰጡት አገልግሎት ምሥጋና አቀረቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፦ "ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን፤ የርህራሄ፣ ትህትና እና የሰው ልጆች አገልግሎት አሻራቸው ትውልዶችን የሚያነሳሳ ይሁን።"

ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ፦ የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን ሞት ለካቶሊክ ምዕመናን እና ለክርስቲያኑ ዓለም ትልቅ ጉዳት ነው ሲሉ ገልፀው “ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ጌታን፣ ቤተ-ክርስቲያንን እና የሰውን ልጅ በማገልገል ይታወሳሉ” ብለዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ፦ አቡነ ፍራንሲስ "የዘመናችን ታላቅ የሞራል ድምጽ እና ለሰላም፣ ፍትህ፣ ርህራሄ እና ሰብዓዊ ክብር ጽኑ ተሟጋች" ናቸው በማለት “ከአፍሪካ አህጉር ጋር የነበራቸውን ጥሩ ግንኙነት፣ ድምጽ ለሌላቸው ድምጽ እንደነበሩ፣ ሰላምና ዕርቅን የሚደግፉ መሆናቸውን አንስተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0