ቬይትናም ከአፍሪካ ጋር ለሚኖራት ግንኙነት ኢትዮጵያን እንደበር ትጠቀማለች ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቬይትናም ከአፍሪካ ጋር ለሚኖራት ግንኙነት ኢትዮጵያን እንደበር ትጠቀማለች ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ተናገሩ
ቬይትናም ከአፍሪካ ጋር ለሚኖራት ግንኙነት ኢትዮጵያን እንደበር ትጠቀማለች ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2025
ሰብስክራይብ

ቬይትናም ከአፍሪካ ጋር ለሚኖራት ግንኙነት ኢትዮጵያን እንደበር ትጠቀማለች ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ተናገሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባሳለፍነው ሣምንት በቬይትናም ያደረጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አሥመልክቶ ሚኒስትሩ ለገሠ ቱሉ በሰጡት ማብራሪያ፤ የቬትናም ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ እንዲሁም ከአፍሪካ ጋር የመወዳጀት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው ብለዋል።

ሚኒስትሩ አክለውም በአጠቃላይ በተደረጉ ውይይቶች በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በትምህርት አብሮ ለመሥራት እና ኢትዮጵያን የአፍሪካ መግቢያ በር አድርጎ ለመጠቀም ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩ ተንጸባርቋል ብለዋል።

በቅርቡ የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቬይትናምን ከአፍሪካ ለማገናኘት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል ማለታቸውን ጠቅሶ ሚኒስትሩ የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0