https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀበተመሳሳይ ወቅት 1.5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ ያለው ተቋሙ፤ 98 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግስት ከፍሏል ሲል የሀገር ውሰጥ ሚዲያ... 21.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-21T12:02+0300
2025-04-21T12:02+0300
2025-04-21T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/15/211147_19:0:1050:580_1920x0_80_0_0_e77948fffc668b8f4aa4242d2e46f434.jpg
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀበተመሳሳይ ወቅት 1.5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ ያለው ተቋሙ፤ 98 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግስት ከፍሏል ሲል የሀገር ውሰጥ ሚዲያ ዘግቧል።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንገሰ በአሁኑ ወቅት እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ መርከብ እና ሎጂስቲክስ ድርጅት ያሉ ግዙፍ ኩባንያዎችን ጨምሮ 40 የመንግስት ኩባንያዎችን ፖርትፎሊዮ በበላይነት ይቆጣጠራል።@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/15/211147_148:0:921:580_1920x0_80_0_0_3e13a19b469aa669b9a7663691d329d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ
12:02 21.04.2025 (የተሻሻለ: 12:24 21.04.2025) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊድንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 9.3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ
በተመሳሳይ ወቅት 1.5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ ያለው ተቋሙ፤ 98 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግስት ከፍሏል ሲል የሀገር ውሰጥ ሚዲያ ዘግቧል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንገሰ በአሁኑ ወቅት እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ መርከብ እና ሎጂስቲክስ ድርጅት ያሉ ግዙፍ ኩባንያዎችን ጨምሮ 40 የመንግስት ኩባንያዎችን ፖርትፎሊዮ በበላይነት ይቆጣጠራል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን