የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2025
ሰብስክራይብ

 የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ

አዲስ የተከፈቱት የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት በከተማዋ የሚገኙትን እና ነፃ ዕለታዊ ምግብ መስጫ ተቋማት ቁጥር ወደ 26 ከፍ አድርገውታል።

አዲሶቹ የመመገቢያ ማዕከላት የተገነቡት በአያት አክሲዮን ኩባንያ እና በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ድጋፍ መሆኑ ተግልጿል። 

የምግባ ማዕከሎቹ ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ግለሰቦች ለመርዳት ነፃ ዕለታዊ ምግብ ለማቅረብ ያለሙ ናቸው በማለት የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት የምግባ ማእከላትን መርቀዉ ከፈቱ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0