ሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች
ሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.04.2025
ሰብስክራይብ

ሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች

የተቀናጀ ወታደራዊ ዘመቻ በቶጋ ሚራሌ እና በባሪ ክልል (ፑንትላንድ) አካባቢ በሚገኙ አሸባሪዎች ላይ መካሄዱን የሶማሊያው የዜና ወኪል ሶና ዘግቧል።

የጸጥታ ሃይሎች ቀደም ሲል የዳኢሽ* አጋር በሆነው የአልሸባብ * ቡድን ተይዘዉ የነበሩ ስትራቴጂካዊ የጦር ማዘዣዎችን እና ቁልፍ ቦታዎችን መልሰው መቆጣጠራቸው ተነግሯል።

ቶጋ ሚራሌ "ከቡድኑ የመጨረሻ መደበቂያ ቦታዎች አንዱ ነበር ፤  ይህ ውጊያ እነሱን ለማጥፋት እየተደረገ ባለው ዘመቻ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው" ሲሉ የኦፕሬሽን ሂላክ ቃል አቀባይ ጀነራል ሞሀመድ ሞሀሙድ ፋአዲጎ ተናግረዋል።

* በሩሲያ እና በበርካታ ሀገሮች የታገዱ አሸባሪ ድርጅቶች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሶማሊያ ከ40 በላይ የዳኢሽ አሸባሪዎችን መግደሏን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0