https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን የሚገኙ ወታደሮች በሞስኮ ሰአት አቆጣጠር... 20.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-20T14:40+0300
2025-04-20T14:40+0300
2025-04-20T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/206472_0:90:1280:810_1920x0_80_0_0_3d21c0fd0733c48c11acbdb723477e8b.jpg
የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን የሚገኙ ወታደሮች በሞስኮ ሰአት አቆጣጠር ከትላንት ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ የተኩስ አቁም ትእዛዙን በጥብቅ በመከተል ቀደም ሲል በተያዙት መስመሮች እና ይዞታዎች ላይ እንደቆዩም አክሏል።የዩክሬን ወታደሮች ትላንትና ሌሊት በዶንዬትስክ ውስጥ በሚገኙት የሱካሃያ ፣ ባልካ እና በቦጋቲር መንደሮች ውስጥ የሚገኘውን የሩሲያ ይዞታ ለማጥቃት የሞከሩ ሲሆን በመልሶ ማጥቃት ጥቃታቸው ከሽፏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/206472_40:0:1240:900_1920x0_80_0_0_af215eb456afca53c1ffbe155baa527d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
14:40 20.04.2025 (የተሻሻለ: 15:04 20.04.2025) የሩሲያ ጦር ከትንሳኤ የተኩስ አቁም በፊት በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የምትገኘውን የኖቮሚካይሎቭካ መንደርን ነፃ አውጥቷል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን የሚገኙ ወታደሮች በሞስኮ ሰአት አቆጣጠር ከትላንት ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ የተኩስ አቁም ትእዛዙን በጥብቅ በመከተል ቀደም ሲል በተያዙት መስመሮች እና ይዞታዎች ላይ እንደቆዩም አክሏል።
የዩክሬን ወታደሮች ትላንትና ሌሊት በዶንዬትስክ ውስጥ በሚገኙት የሱካሃያ ፣ ባልካ እና በቦጋቲር መንደሮች ውስጥ የሚገኘውን የሩሲያ ይዞታ ለማጥቃት የሞከሩ ሲሆን በመልሶ ማጥቃት ጥቃታቸው ከሽፏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን