https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ
የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያወጁት የተኩስ አቁም ስምምነት "ከሩሲያ ለኪየቭ እና ዋሽንግተን... 20.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-20T12:50+0300
2025-04-20T12:50+0300
2025-04-20T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/205836_0:61:1200:736_1920x0_80_0_0_ae8661b30d8aaa45211807dd5f1dfc6d.jpg
የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያወጁት የተኩስ አቁም ስምምነት "ከሩሲያ ለኪየቭ እና ዋሽንግተን የተላለፈ የመልካም ምኞት ምልክት ነው" ሲሉ ጡረተኛው የፈረንሳይ ጦር ኮሎኔል አላይን ኮርቬዝ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። "ኪየቭ ሰላም ባለመፈለግ እና ወታደራዊ ሽንፈቷን ላለመቀበል በሞኝ እና ጠማማ አውሮፓውያን ድጋፍ ምክንያት ስምምነቱን እንደተማትቀበል እገምታለሁ" ሲሉ ፈረንሳዊው የቀድሞ ወታደር ተናግረዋል።ሩሲያ በዶንባስ፣ በኬርሰን እና በዛፖሮዛዬ ያሉትን አዳዲስ ግዛቶች ዓለም አቀፍ እውቅና መስጠትን ጨምሮ በቀጠናው ዘላቂ ሰላም እና ደህንነትን ለማስፈን ያላትን አላማ ደጋግማ ገልጻለች ሲሉ ኮርቬዝ አስምረውበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/205836_69:0:1132:797_1920x0_80_0_0_c855a58df9d46d006abfded7aab7e3f1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ
12:50 20.04.2025 (የተሻሻለ: 13:04 20.04.2025) የሩሲያ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ጥሪ የዩክሬን እና የአውሮፓ ህብረትን የጦረኝነት ሰንሰለት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የፈረንሳይ የቀድሞ ወታደር ተናገሩ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያወጁት የተኩስ አቁም ስምምነት "ከሩሲያ ለኪየቭ እና ዋሽንግተን የተላለፈ የመልካም ምኞት ምልክት ነው" ሲሉ ጡረተኛው የፈረንሳይ ጦር ኮሎኔል አላይን ኮርቬዝ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
"ኪየቭ ሰላም ባለመፈለግ እና ወታደራዊ ሽንፈቷን ላለመቀበል በሞኝ እና ጠማማ አውሮፓውያን ድጋፍ ምክንያት ስምምነቱን እንደተማትቀበል እገምታለሁ" ሲሉ ፈረንሳዊው የቀድሞ ወታደር ተናግረዋል።
ሩሲያ በዶንባስ፣ በኬርሰን እና በዛፖሮዛዬ ያሉትን አዳዲስ ግዛቶች ዓለም አቀፍ እውቅና መስጠትን ጨምሮ በቀጠናው ዘላቂ ሰላም እና ደህንነትን ለማስፈን ያላትን አላማ ደጋግማ ገልጻለች ሲሉ ኮርቬዝ አስምረውበታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን