https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ "ታላቁ የትንሳኤ በዓል ፍቅርንና ተስፋን፣ በጎነትንና ፍትሕን የሚያሳይ... 20.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-20T11:38+0300
2025-04-20T11:38+0300
2025-04-20T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/203345_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_7ea37b4c27823a66effe5506525482c9.jpg
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ "ታላቁ የትንሳኤ በዓል ፍቅርንና ተስፋን፣ በጎነትንና ፍትሕን የሚያሳይ እምነትን ያመጣል፣ እንዲሁም ዘላቂ መንፈሳዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶችን በማክበር አንድ ያደርጋል። በእነዚህ የበዓል ቀናት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና ሌሎች የክርስትና ሃይማኖቶች በታሪክ ውስጥ እንደነበረው ሁሉ ዛሬም ማህበራዊ ስምምነትን እና የጋራ መግባባትን በማጠናከር ፣ ወጣት ትውልዶችን በማስተማር እና የቤተሰብ እሴቶችን በማስከበር ረገድ አስፈላጊ እና አበረታች ሚና እንደሚጫወቱ በጥልቅ አድናቆት ለማስረዳት እፈልጋለሁ ።"ቭላድሚር ፑቲን እና የሞስኮ ከንቲባ ሰርጌይ ሶቢያንን በክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል የክርስቶን የትንሳኤ በዓል ሥነ-ስረዓት ተካፍለዋል። መንፈሳዊ አገልግሎቱን የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትሪያርክ ኪሪል መርተውታል በማለት በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በማህበራዊ የትሥሥር ገፁ አስነብቧል።@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/14/203345_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_85e6ef22f249ebfa09ce5a28c9274325.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
11:38 20.04.2025 (የተሻሻለ: 11:54 20.04.2025) የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖችን እና በዛሬው እለት የትንሳኤ በዓልን ለሚያከብሩ የሩሲያ ዜጎች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
"ታላቁ የትንሳኤ በዓል ፍቅርንና ተስፋን፣ በጎነትንና ፍትሕን የሚያሳይ እምነትን ያመጣል፣ እንዲሁም ዘላቂ መንፈሳዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶችን በማክበር አንድ ያደርጋል። በእነዚህ የበዓል ቀናት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና ሌሎች የክርስትና ሃይማኖቶች በታሪክ ውስጥ እንደነበረው ሁሉ ዛሬም ማህበራዊ ስምምነትን እና የጋራ መግባባትን በማጠናከር ፣ ወጣት ትውልዶችን በማስተማር እና የቤተሰብ እሴቶችን በማስከበር ረገድ አስፈላጊ እና አበረታች ሚና እንደሚጫወቱ በጥልቅ አድናቆት ለማስረዳት እፈልጋለሁ ።"
ቭላድሚር ፑቲን እና የሞስኮ ከንቲባ ሰርጌይ ሶቢያንን በክርስቶስ አዳኝ ካቴድራል የክርስቶን የትንሳኤ በዓል ሥነ-ስረዓት ተካፍለዋል። መንፈሳዊ አገልግሎቱን የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትሪያርክ ኪሪል መርተውታል በማለት በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በማህበራዊ የትሥሥር ገፁ አስነብቧል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን