ኢትዮጵያ እና ቬትናም በሩዝ ምርት ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ቬትናም በሩዝ ምርት ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ቬትናም በሩዝ ምርት ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ቬትናም በሩዝ ምርት ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በቬይትናም ያደረገውን ጎብኝት አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ገለጻ ያደረጉት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ፤ በስንዴ የተሠራውን ሥራ በሩዝ ላይ መድገም የሚያስችል የተሞክሮ ልውውጥ መደረጉን ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ እና ቬትናም በሩዝ ምርት እና የእሴት ሰንሰለት ላይ በጋራ ሰፋፊ ሥራዎችን ለመሥራት እንደተስማሙ አስታውቀዋል።

ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት አመታት 1.6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ ሩዝ ማምረት መጀመሯንም አንስተዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0