https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ "በሐይማኖታዊና ማሕበራዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ በመግባት ከጂኦፖለቲካዊ ክፍፍሎች ባሻገር... 19.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-19T18:25+0300
2025-04-19T18:25+0300
2025-04-19T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/202005_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1c32f1568db3ffd4c1e90b37a3919a03.jpg
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ "በሐይማኖታዊና ማሕበራዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ በመግባት ከጂኦፖለቲካዊ ክፍፍሎች ባሻገር የአንድነት ተስፋን የሚወክሉ አነስተኛ ቡድኖችን ወደ ጎን እያሉ ነው። እንደ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ያሉ የሐይማኖት መሪዎች ከድንበር እና ርዕይተ ዓለም ባለፈ ግኑኝነቶችን የሚፈጥሩ እና ባሕላዊ እንዲሁም ሐይማኖታዊ ሥርዓቶችን በመጠበቅ ረገድ ወሳኝ ናቸው" ሲሉ የጀርመን የጂኦፖሊቲካ ተንታኝ እና አማካሪ እንዲሁም ፓርላማ አባል የሆኑት ዶክተር ራይነር ሮዝፉስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
2025-04-19T18:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/202005_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_caffdf4cbedce33491dc56ef70cf75cf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
18:25 19.04.2025 (የተሻሻለ: 18:44 19.04.2025) የአውሮፓ ህብረት ግሎባሊስቶች "ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ ኢየሩሳሌም ሊያደርጉ የነበረውን ጉዞ በመከልከል የሐይማኖት ነፃነትን ጥሰዋል'' ሲሉ የጀርመን ፖለቲከኛ ተናገሩ
"በሐይማኖታዊና ማሕበራዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ በመግባት ከጂኦፖለቲካዊ ክፍፍሎች ባሻገር የአንድነት ተስፋን የሚወክሉ አነስተኛ ቡድኖችን ወደ ጎን እያሉ ነው። እንደ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ያሉ የሐይማኖት መሪዎች ከድንበር እና ርዕይተ ዓለም ባለፈ ግኑኝነቶችን የሚፈጥሩ እና ባሕላዊ እንዲሁም ሐይማኖታዊ ሥርዓቶችን በመጠበቅ ረገድ ወሳኝ ናቸው" ሲሉ የጀርመን የጂኦፖሊቲካ ተንታኝ እና አማካሪ እንዲሁም ፓርላማ አባል የሆኑት ዶክተር ራይነር ሮዝፉስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን