https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ
የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ ብራዚላዊው ጋዜጠኛ ሉካስ ሌይሮዝ የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እየሩሳሌም እንዳይሄዱ የተጣለባቸውን ክልከላ አስመልክቶ... 19.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-19T18:06+0300
2025-04-19T18:06+0300
2025-04-19T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/201569_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_2933acad095141c9702494ad4762d805.jpg
የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ ብራዚላዊው ጋዜጠኛ ሉካስ ሌይሮዝ የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እየሩሳሌም እንዳይሄዱ የተጣለባቸውን ክልከላ አስመልክቶ ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት "የሞልዶቫ መንግሥት ከሩሲያ ጋር በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ግኑኝነት ያላቸውን ነገሮች ሁሉ ለማጥፋት ይፈልጋል" ብሏል። ዩክሬን እንዳደረገችው የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ጨምሮ ከሩሲያ ጋር የተገናኙ ተቋማትን እና ምልክቶችን ኢላማ ያደርጋሉ ሲል ጋዜጠኛው ተናግሯል። "ኦርቶዶክስ የሩሲያዊ ማንነት መሠረታዊ ገጽታ በመሆኑ የሞልዶቫ መንግሥት የሞስኮ ፓትርያርክ አካል በሆነችው የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰድ ይጀምራል" ሲል ጠቁሟል። በዚህም ባለሥልጣናቱ የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታዩን የሞልዶቫ ሕዝብ ባሕላዊና ሐይማኖታዊ ፍላጎት እየናቁ ነው ብሏል። "ሞልዶቫ የዩክሬንን መስመር መርጣለች። የአውሮፓ ሕብረትነሰ በቶሎ የመቀላቀል እና ሞስኮን ውድቅ የማድረግ አጀንዳ" ሲል ሌይሮዝ አብራርቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/201569_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_1d74357b144ce0c7d0397e191849954c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ
18:06 19.04.2025 (የተሻሻለ: 18:24 19.04.2025) የዩክሬን እግር ተከትላ ሞልዶቫ ከሩሲያ ጋር ያላትን ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንኙነት ለማቋረጥ አቅዳለች ሲል የብራዚሉ ጋዜጠኛ ተናገረ
ብራዚላዊው ጋዜጠኛ ሉካስ ሌይሮዝ የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እየሩሳሌም እንዳይሄዱ የተጣለባቸውን ክልከላ አስመልክቶ ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት "የሞልዶቫ መንግሥት ከሩሲያ ጋር በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ግኑኝነት ያላቸውን ነገሮች ሁሉ ለማጥፋት ይፈልጋል" ብሏል።
ዩክሬን እንዳደረገችው የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ጨምሮ ከሩሲያ ጋር የተገናኙ ተቋማትን እና ምልክቶችን ኢላማ ያደርጋሉ ሲል ጋዜጠኛው ተናግሯል።
"ኦርቶዶክስ የሩሲያዊ ማንነት መሠረታዊ ገጽታ በመሆኑ የሞልዶቫ መንግሥት የሞስኮ ፓትርያርክ አካል በሆነችው የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰድ ይጀምራል" ሲል ጠቁሟል።
በዚህም ባለሥልጣናቱ የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታዩን የሞልዶቫ ሕዝብ ባሕላዊና ሐይማኖታዊ ፍላጎት እየናቁ ነው ብሏል።
"ሞልዶቫ የዩክሬንን መስመር መርጣለች። የአውሮፓ ሕብረትነሰ በቶሎ የመቀላቀል እና ሞስኮን ውድቅ የማድረግ አጀንዳ" ሲል ሌይሮዝ አብራርቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን