ፑቲን የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ከተናገሩት ዋና ዋና ነጥቦች፡-

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ከተናገሩት ዋና ዋና ነጥቦች፡-
ፑቲን የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ከተናገሩት ዋና ዋና ነጥቦች፡- - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.04.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ከተናገሩት ዋና ዋና ነጥቦች፡-

🟠 የተኩስ አቁሙ ከሚያዚያ 11 ቀን ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ሚያዚያ 14 ቀን ከጠዋቱ 6፡00 ሰዓት ድረስ ይቆያል።

🟠 በፋሲካ የተኩስ አቁም ወቅት ሁሉም ወታደራዊ እርምጃዎች መቆም አለባቸው። ሆንም የሩሲያ ወታደሮች የተኩስ አቁሙን ጥሰት እና የጠላት ትንኮሳዎችን ለመመከት ዝግጁ መሆን አለባቸው።

🟠 የተኩስ አቁሙ ሂደት የኪዬቭ አገዛዝ ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ፍላጎት እና ዝግጁነት እንዳለው የሚታይበት ይሆናል።

🟠 ሩሲያ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዩክሬን ግጭት በሰላም እንዲፈታ የሚያሳዩትን ፍላጎት በበጎው ትቀበላላች።

🟠 የኪዬቭ አገዛዝ በኃይል ተቋማት ላይ ጥቃት ለማቆም የተደረሰውን ስምምነት ከ100 ጊዜ በላይ ጥሷል።

🟠 የሩሲያ ፕሬዝዳንት ለመጪው የትንሳኤ በዓል የኦርቶዶክስ ወደታደሮችን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

🟠 ፑቲን የሩሲያ ጦር አዛዥ ጌራሲሞቭ የሀገሪቱ የኩርስክ ክልል ግዛት ሙሉ በሙሉ ከጠላት ነጻ ሲወጣ እንዲያስታወቁ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0