https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል መሪዎቹ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰዱ፦▪ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ "እንኳን ለክርስቶስ ትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ ቅዱስ የበዓለ... 19.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-19T16:23+0300
2025-04-19T16:23+0300
2025-04-19T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/200458_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_eda3db5986427ada334633615d8b6cf0.jpg
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል መሪዎቹ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰዱ፦▪ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ "እንኳን ለክርስቶስ ትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ ቅዱስ የበዓለ ትንሣኤ ዕለት የደስታ የፍስሐ እና የመልካምነት ቀን ነው። በዓሉን በፍቅር፣ በሰላምና በመተሳሰብ እናክብር ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።"▪ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ለኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚተጉ ብዙዎች ናቸው። የሕማማቱ ጊዜ እያለፈ ነው። አሁን ዓርብ ወደ ማታ ላይ ነን። ከጸጥታው ቀን በኋላ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ይመጣል። ትንሣኤው ከእሥራኤል ለዓለም እንደተገለጠው ሁሉ፣ ኢትዮጵያም ለዓለም ትገለጣለች።" ▪ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ "የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል። ጩኸቱ እያለፈ ነው። ጨለማው እየነጋ ነው። ሤራው እየተበጣጠሰ ነው። ሁሉንም ወደ ኋላዋ እየተወችው ነው። የኢትዮጵያ ጸጋ ለዓለም እየተገለጠ ነው። በጲላጦስ ዐደባባይ በኢትዮጵያ ላይ ሲጮኹ የነበሩ ሁሉ፣ እጃቸውን በአፋቸው ይጭናሉ።" ▪የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ "በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ፣ የምህረት፣ የመተሳሰብ፣ የመርዳዳት፣ የደስታ እና አብሮነታችን የሚጠናከርበት ይሁን።"@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/200458_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e6f8db307df257bfb9a8244796e75eb0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
16:23 19.04.2025 (የተሻሻለ: 16:44 19.04.2025) የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
መሪዎቹ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰዱ፦
▪ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
"እንኳን ለክርስቶስ ትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ ቅዱስ የበዓለ ትንሣኤ ዕለት የደስታ የፍስሐ እና የመልካምነት ቀን ነው። በዓሉን በፍቅር፣ በሰላምና በመተሳሰብ እናክብር ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።"
▪ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
"ለኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚተጉ ብዙዎች ናቸው። የሕማማቱ ጊዜ እያለፈ ነው። አሁን ዓርብ ወደ ማታ ላይ ነን። ከጸጥታው ቀን በኋላ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ይመጣል። ትንሣኤው ከእሥራኤል ለዓለም እንደተገለጠው ሁሉ፣ ኢትዮጵያም ለዓለም ትገለጣለች።"
▪ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
"የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል። ጩኸቱ እያለፈ ነው። ጨለማው እየነጋ ነው። ሤራው እየተበጣጠሰ ነው። ሁሉንም ወደ ኋላዋ እየተወችው ነው። የኢትዮጵያ ጸጋ ለዓለም እየተገለጠ ነው። በጲላጦስ ዐደባባይ በኢትዮጵያ ላይ ሲጮኹ የነበሩ ሁሉ፣ እጃቸውን በአፋቸው ይጭናሉ።"
▪የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
"በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ፣ የምህረት፣ የመተሳሰብ፣ የመርዳዳት፣ የደስታ እና አብሮነታችን የሚጠናከርበት ይሁን።"
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን