https://amh.sputniknews.africa/20250419/200399.html
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ በአካባቢው የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ እና የንግድ ተቋማትን ጨምሮ አዳዲስ አገልግሎት... 19.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-19T15:42+0300
2025-04-19T15:42+0300
2025-04-19T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/200246_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_8f9defa0fe08063e3e3854c63f74ba6c.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ በአካባቢው የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ እና የንግድ ተቋማትን ጨምሮ አዳዲስ አገልግሎት መስጫዎች እንደሚገነቡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።በቢሾፍቱ አቅራቢያ ይገነባል የተባለው ግዙፍ አውሮፕላን ማረፍያ 3 ሺህ 500 ሔክታር መሬት ላይ ያርፋል ተብሏል። ከአራት ዓመታት በኋላ የሚጠናቀቀው አየር ማረፊያ በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን በማስተናገድ በአፍሪካ ቀዳሚ እንደሚሆን ይጠበቃል። @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/200246_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_48680d954ed4afa7dfed2866aaa8da90.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ
15:42 19.04.2025 (የተሻሻለ: 16:04 19.04.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በሚያስገነባው አየር ማረፊያ ምክንያት ለሚነሱ 2 ሺህ 500 አባወራዎች በሕዳር ወር ቤት ገንብቶ እንደሚያስረክብ አስታወቀ
በአካባቢው የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ እና የንግድ ተቋማትን ጨምሮ አዳዲስ አገልግሎት መስጫዎች እንደሚገነቡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።
በቢሾፍቱ አቅራቢያ ይገነባል የተባለው ግዙፍ አውሮፕላን ማረፍያ 3 ሺህ 500 ሔክታር መሬት ላይ ያርፋል ተብሏል።
ከአራት ዓመታት በኋላ የሚጠናቀቀው አየር ማረፊያ በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን በማስተናገድ በአፍሪካ ቀዳሚ እንደሚሆን ይጠበቃል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን