https://amh.sputniknews.africa/20250419/199963.html
በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ
በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ
Sputnik አፍሪካ
በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለፋሲካ ወደ እየሩሳሌም እንዳይጓዙ... 19.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-19T14:47+0300
2025-04-19T14:47+0300
2025-04-19T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/199810_0:101:1280:821_1920x0_80_0_0_a46c6e26d8e354f2dfc0aa55e9a50e76.jpg
በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለፋሲካ ወደ እየሩሳሌም እንዳይጓዙ መከልከላቸውን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየቱን የሰጠው ጋዜጠኛ እና የኦርቶዶክስ ዘማሪ ሲኖዶስ ተስፋይ፤ የቅዱስ ብርሃን ሥነ-ሥርዓት በኦርቶዶክስ ክርስትና ትልቅ ቀን እንደሆነ እና ክልከላው ከተለመደው የኦርቶዶክስ እምነት እሴቶች መሸሽን የሚያመለክት ነው ብሏል። "ጳጳሱ በሐይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓተ እንዳይገኙ መከልከል አሉታዊ መልዕክት የሚያስተላልፍ ነው። በእርግጠኝነት ለፖለቲካ ወይም የርዕዮተ ዓለም ምክንያቶች የተደረገ ነው። እርምጃው የሕዝቦችን፣ የአማኞችን እና የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን መብት የሚጥስ ነው" ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል። አክሎም ክልከላው ሰፋ ያለ ስትራቴጂ አካል ነው ብሏል። "በሞልዶቫ ብቻ ሳይሆን፤ በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቁጥር የመቀነስ ስትራቴጂ ነው። በሞልዶቫ እንዲሁም በምስራቅ አውሮፓ ለኦርቶዶክስ ክርስትና አመቺ ያልሆኑ ሆኔታዎች መብዛታቸው በጣም አሳሳቢ ነው" ሲል ጨምሮ ገልጿል። ሲኖዶስ ተስፋይ ሁኔታው ችላ ሊባል እንደማይገባም አስገንዝቧል። "በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ተቃውሟቸውን እያሰሙ እንደሆነ አይቻለሁ። ይህ አግባብ ነው። አንድ ሆነን በቤተ-ክርስቲያኗ ላይ ተፅዕኖ እንዳይደረግ ማረጋገጥ" አለብን ሲል አፅንኦት ሰጥቷል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/13/199810_26:0:1255:922_1920x0_80_0_0_3852ed19c1ba3c31cc11041c2812dc68.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ
14:47 19.04.2025 (የተሻሻለ: 15:04 19.04.2025) በሞልዶቫ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው ድርጊት በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስትናን ተፅዕኖ ለመቀነስ ከሚደረገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ሲል ኢትዮጵያዊው ዘማሪ ተናገረ
የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለፋሲካ ወደ እየሩሳሌም እንዳይጓዙ መከልከላቸውን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየቱን የሰጠው ጋዜጠኛ እና የኦርቶዶክስ ዘማሪ ሲኖዶስ ተስፋይ፤ የቅዱስ ብርሃን ሥነ-ሥርዓት በኦርቶዶክስ ክርስትና ትልቅ ቀን እንደሆነ እና ክልከላው ከተለመደው የኦርቶዶክስ እምነት እሴቶች መሸሽን የሚያመለክት ነው ብሏል።
"ጳጳሱ በሐይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓተ እንዳይገኙ መከልከል አሉታዊ መልዕክት የሚያስተላልፍ ነው። በእርግጠኝነት ለፖለቲካ ወይም የርዕዮተ ዓለም ምክንያቶች የተደረገ ነው። እርምጃው የሕዝቦችን፣ የአማኞችን እና የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን መብት የሚጥስ ነው" ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
አክሎም ክልከላው ሰፋ ያለ ስትራቴጂ አካል ነው ብሏል።
"በሞልዶቫ ብቻ ሳይሆን፤ በምስራቅ አውሮፓ እና ሌሎችም አካባቢዎች የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቁጥር የመቀነስ ስትራቴጂ ነው። በሞልዶቫ እንዲሁም በምስራቅ አውሮፓ ለኦርቶዶክስ ክርስትና አመቺ ያልሆኑ ሆኔታዎች መብዛታቸው በጣም አሳሳቢ ነው" ሲል ጨምሮ ገልጿል።
ሲኖዶስ ተስፋይ ሁኔታው ችላ ሊባል እንደማይገባም አስገንዝቧል።
"በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ተቃውሟቸውን እያሰሙ እንደሆነ አይቻለሁ። ይህ አግባብ ነው። አንድ ሆነን በቤተ-ክርስቲያኗ ላይ ተፅዕኖ እንዳይደረግ ማረጋገጥ" አለብን ሲል አፅንኦት ሰጥቷል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን