የአሜሪካና ኢራን ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ድርድር በዛሬው እለት ይጀመራል

ሰብስክራይብ

 የአሜሪካና ኢራን ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ድርድር በዛሬው እለት ይጀመራል

በቴህራን የኒውክሌር ፕሮግራም ላይ የሚደረገው ድርድር በጣሊያን ሮም ይካሄዳል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ የኢራንን ልዑክ የሚመሩ ሲሆን የአሜሪካ የልዑካን ቡድን በመካከለኛው ምስራቅ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ይመራል።

ድርድሩ ባለፈው ቅዳሜ በኦማን ዋና ከተማ ሙስካት የመጀመሪያው ዙር ድርድር ከተካሄደ በኋላ የመጣ ነው። ኦማን በሁለተኛው ዙርም አደራዳሪነቷን የምቀጥል ሲሆን ጣሊያን አስተናጋጅ ሀገር በመሆን ትሳተፋለች።

ምስሉ አራግቺ በዛሬው እለት ወደ ሮም ሲጓዙ ያሳያል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአሜሪካና ኢራን ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ድርድር በዛሬው እለት ይጀመራል
የአሜሪካና ኢራን ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ድርድር በዛሬው እለት ይጀመራል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.04.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0