https://amh.sputniknews.africa
"የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው"
"የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው"
Sputnik አፍሪካ
"የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው" የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ዋና አዘጋጅ ማርጋሪታ ሲሞንያን የሞልዶቫ ጳጳስ በቅዱስ ጧፍ የማብራት ስርዓት ላይ ለመታደም ወደ እስራኤል ከመጓዝ መታገዳቸውን አውግዘዋል።... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T19:27+0300
2025-04-18T19:27+0300
2025-04-18T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/197205_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_70b1617383eb929c83a43c168844e024.jpg
"የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው" የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ዋና አዘጋጅ ማርጋሪታ ሲሞንያን የሞልዶቫ ጳጳስ በቅዱስ ጧፍ የማብራት ስርዓት ላይ ለመታደም ወደ እስራኤል ከመጓዝ መታገዳቸውን አውግዘዋል። "የሞልዶቫ ባለሥልጣናት የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ወደ ማስፈራራት ዞረዋል። ለቅዱስ ጧፍ ማብራት ስርዓት ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ የነበረባቸውን ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ያለ ምንም ምክንያት አግደዋል። ፓስፖርታቸውን በመያዝ እና በፍተሻ አውሮፕላናቸው ጥሏቸው እንዲሄድ ሆኗል” ሲሉ ዋና አዘጋጇ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/197205_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_022a2ce80729cd4ee57c27871b06feff.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው"
19:27 18.04.2025 (የተሻሻለ: 19:44 18.04.2025) "የኦርቶዶክስ ቤተ- ክርስቲያን በሞልዶቫ ባለሥልጣናት ግፍ እየተፈጸመባት ነው"
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ዋና አዘጋጅ ማርጋሪታ ሲሞንያን የሞልዶቫ ጳጳስ በቅዱስ ጧፍ የማብራት ስርዓት ላይ ለመታደም ወደ እስራኤል ከመጓዝ መታገዳቸውን አውግዘዋል።
"የሞልዶቫ ባለሥልጣናት የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ወደ ማስፈራራት ዞረዋል። ለቅዱስ ጧፍ ማብራት ስርዓት ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ የነበረባቸውን ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ያለ ምንም ምክንያት አግደዋል። ፓስፖርታቸውን በመያዝ እና በፍተሻ አውሮፕላናቸው ጥሏቸው እንዲሄድ ሆኗል” ሲሉ ዋና አዘጋጇ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን