https://amh.sputniknews.africa
ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ
ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ የሞልዶቫ ባለሥልጣናት በተለይም በሊቀ ጳጳስ ማርኬል ዙሪያ በቺሲናው አውሮፕላን ማረፊያ በተፈጠረው ክስተት የኦርቶዶክስን የቅዱስ ሳምንት... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T19:06+0300
2025-04-18T19:06+0300
2025-04-18T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/196769_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_7ee0ff255993b76ec33be0fa6a126a87.jpg
ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ የሞልዶቫ ባለሥልጣናት በተለይም በሊቀ ጳጳስ ማርኬል ዙሪያ በቺሲናው አውሮፕላን ማረፊያ በተፈጠረው ክስተት የኦርቶዶክስን የቅዱስ ሳምንት በማስተጓጎል ድርጊታቸው የሠሩትን በደንብ ያውቃሉ ሲሉ በሩሲያ የሳይንስ አካዳሚ የሐይማኖትና ማኅበረሰብ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑት ሮማን ሉንኪን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ይህ ፀረ-ቤተ ክርስቲያን አቋም በሞልዶቫ፣ በዩክሬን እና በባልቲክ ሀገራት ዘንድ የተለመደ ነው። እነዚህ ተራ አምባገነኖች የብሔርተኝነት ፍላጎታቸውን እና የአውሮፓ ውህደት ምኞታቸውን ወይም የአውሮፓ እሴቶችን ለማገልገል የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለማቋቋም እየሞከሩ ነው። ቤተ-ክርስቲያኒቱ ታዛዥ እንድትሆን እና ከቀድሞ ወጎች በተቻለ መጠን እንድትርቅ ይፈልጋሉ" ሲሉ አብራርተዋል። ባለሙያው የጫና ዘመቻው በሞልዶቫ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰና ይህም ቤተ-ክርስቲያኒቱ እንድትፈርስ እና ንብረቶቿ እንዲወረሱ ሊያደርግ ይችላል ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/196769_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_550a212404fd22bffc4c29563ac8071a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ
19:06 18.04.2025 (የተሻሻለ: 19:24 18.04.2025) ተራ አምባገኖች በዩክሬንና ሞልዶቫ የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለመመሥረት እየሞከሩ ነው ሲሉ አንድ ተመራማሪ ተናገሩ
የሞልዶቫ ባለሥልጣናት በተለይም በሊቀ ጳጳስ ማርኬል ዙሪያ በቺሲናው አውሮፕላን ማረፊያ በተፈጠረው ክስተት የኦርቶዶክስን የቅዱስ ሳምንት በማስተጓጎል ድርጊታቸው የሠሩትን በደንብ ያውቃሉ ሲሉ በሩሲያ የሳይንስ አካዳሚ የሐይማኖትና ማኅበረሰብ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑት ሮማን ሉንኪን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ይህ ፀረ-ቤተ ክርስቲያን አቋም በሞልዶቫ፣ በዩክሬን እና በባልቲክ ሀገራት ዘንድ የተለመደ ነው። እነዚህ ተራ አምባገነኖች የብሔርተኝነት ፍላጎታቸውን እና የአውሮፓ ውህደት ምኞታቸውን ወይም የአውሮፓ እሴቶችን ለማገልገል የራሳቸውን ቤተ-ክርስቲያን ለማቋቋም እየሞከሩ ነው። ቤተ-ክርስቲያኒቱ ታዛዥ እንድትሆን እና ከቀድሞ ወጎች በተቻለ መጠን እንድትርቅ ይፈልጋሉ" ሲሉ አብራርተዋል።
ባለሙያው የጫና ዘመቻው በሞልዶቫ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰና ይህም ቤተ-ክርስቲያኒቱ እንድትፈርስ እና ንብረቶቿ እንዲወረሱ ሊያደርግ ይችላል ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን