https://amh.sputniknews.africa
በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች
በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች
Sputnik አፍሪካ
በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች በቅድስቷ ከተማ የሰበስቲያ ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሃና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T18:18+0300
2025-04-18T18:18+0300
2025-04-18T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/195917_0:56:1200:731_1920x0_80_0_0_7e4cecb7bcf014cc5d416de1c110a080.jpg
በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች በቅድስቷ ከተማ የሰበስቲያ ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሃና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት የሞልዶቫ ባለሥልጣናት "በዚህ ቅዱስ ቀን" የፈፀሙት ተግባር "በጽኑ የሚወገዝ" ነው ብለዋል። አክለውም "ብፁዕ አባታችን በኢየሩሳሌም ከእኛ ጋር በዕለተ ዐርብ ስቅለት ሥርዓተ ጸሎት ላይ እንዲሁም ነገ በቅዱስ ቅዳሜ በዓል ላይ ይገኛሉ ብለን ሁላችንም እየጠበቅን ነበር" ብለዋል። "ይህን መሠረተ ቢስ እና ተቀባይነት የሌለው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንደምንቃወም በመግለጽ የሞልዶቫ ባለሥልጣናት ውሳኔውን እንደገና እንዲያጤኑ እና ጳጳሱ ከአገር እንዲወጡ እንዲፈቅዱ እንጠይቃለን" ሲሉ አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/195917_76:0:1125:787_1920x0_80_0_0_6885c6052cab1cb398cee0fb324380ec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች
18:18 18.04.2025 (የተሻሻለ: 18:34 18.04.2025) በኢየሩሳሌም የምትገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሞልዶቫ የኦርቶዶክስ ጳጳስ ላይ የተፈፀመው እገዳ 'የጠላትነት ድርጊት' ነው ስትል አወገዘች
በቅድስቷ ከተማ የሰበስቲያ ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሃና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት የሞልዶቫ ባለሥልጣናት "በዚህ ቅዱስ ቀን" የፈፀሙት ተግባር "በጽኑ የሚወገዝ" ነው ብለዋል።
አክለውም "ብፁዕ አባታችን በኢየሩሳሌም ከእኛ ጋር በዕለተ ዐርብ ስቅለት ሥርዓተ ጸሎት ላይ እንዲሁም ነገ በቅዱስ ቅዳሜ በዓል ላይ ይገኛሉ ብለን ሁላችንም እየጠበቅን ነበር" ብለዋል።
"ይህን መሠረተ ቢስ እና ተቀባይነት የሌለው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንደምንቃወም በመግለጽ የሞልዶቫ ባለሥልጣናት ውሳኔውን እንደገና እንዲያጤኑ እና ጳጳሱ ከአገር እንዲወጡ እንዲፈቅዱ እንጠይቃለን" ሲሉ አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን