https://amh.sputniknews.africa
የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ
የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እስራኤል ሲጓዙ መታገታቸውን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አስተያየት የሰጡት የሰባስቲያው ሊቀ ጳጳስ ቴዎዶስዮስ፤... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T18:01+0300
2025-04-18T18:01+0300
2025-04-18T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/195705_0:24:898:529_1920x0_80_0_0_13879784415b1cb8faf5d2b78cb0584c.jpg
የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እስራኤል ሲጓዙ መታገታቸውን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አስተያየት የሰጡት የሰባስቲያው ሊቀ ጳጳስ ቴዎዶስዮስ፤ የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ላይ የወሰደው እርምጃ አግባብ እንዳልሆነ እና በፅኑ ሊወገዝ እንደሚገባው ተናግረዋል። አክለውም ጳጳሱ ላይ የተወሰደው እርምጃ በድጋሚ እንዲጤን ጠይቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/195705_81:0:818:553_1920x0_80_0_0_1468f26214544334919a0627ae2df78f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ
18:01 18.04.2025 (የተሻሻለ: 18:24 18.04.2025) የሞልዶቫ ሊቀ ጳጳስ የኢየሩሳሌም ጉዞን እገዳ አግባብ አይደለም ሲሉ የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ጳጳስ ተናገሩ
ሊቀ ጳጳስ ማርኬል ወደ እስራኤል ሲጓዙ መታገታቸውን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አስተያየት የሰጡት የሰባስቲያው ሊቀ ጳጳስ ቴዎዶስዮስ፤ የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ላይ የወሰደው እርምጃ አግባብ እንዳልሆነ እና በፅኑ ሊወገዝ እንደሚገባው ተናግረዋል።
አክለውም ጳጳሱ ላይ የተወሰደው እርምጃ በድጋሚ እንዲጤን ጠይቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን