https://amh.sputniknews.africa
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ "አፍሪካን ሲከፋፍሉ እና በአፍሪካ ቅኝ አገዛዝ ሲያካሂዱ... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T17:40+0300
2025-04-18T17:40+0300
2025-04-18T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/196364_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_b610b94b96bcc53deb4d88ec1c14abf9.jpg
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ "አፍሪካን ሲከፋፍሉ እና በአፍሪካ ቅኝ አገዛዝ ሲያካሂዱ ሚስዮናውያን መስለው የሚመጡ አንዳንድ ሰዎች ሐይማኖትን ተጠቅመው የፖለቲካ ጥቅማቸውን ለማሳካት የሚመጡ ነበር" ሲሉ የኬንያ የአስተዳደር እና የኢኮኖሚ ባለሙያ ፕሮፌሰር ፍሬድሪክ ኦኒያንጎ ኦጎላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ የሞልዶቫ ድርጊት የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ተፅእኖ ለማዳከም እና ልክ እንደ ዩክሬን በምዕራባውያን ሐይማኖታዊ ጽንሰ-ሀሳቦች ለመተካት የተደረገ መጠነ ሰፊ የጂኦፖለቲካ ሙከራን የሚያንፀባርቅ ነው ብለዋል። "በዩክሬን እና በሩሲያ...የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ይከተላሉ። በሁለቱም ሀገራት ውስጥ ቀዳሚው ሐይማኖት ነው። በዚያም ምክንያት ምዕራባውያን የምዕራባውያንን ሐይማኖት ለመቅረጽ ይፈልጉ ይሆናል። ስለዚህ ለምሳሌ ልክ እንደ ዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ማፈን ከቻሉ ለመተካት በጣም ቀላል ይሆናል "ሲል አብራርተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
2025-04-18T17:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/196364_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_94fa42820af55b8373a22e15e8f10f00.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
17:40 18.04.2025 (የተሻሻለ: 19:14 18.04.2025) ሞልዶቫ በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ የመገኘት መብት ላይ የጣለችው ክልከላ ከቅኝ አገዛዝ የሐይማኖት አፈና ዘዴዎች ጋር የሚመሳሰል ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
"አፍሪካን ሲከፋፍሉ እና በአፍሪካ ቅኝ አገዛዝ ሲያካሂዱ ሚስዮናውያን መስለው የሚመጡ አንዳንድ ሰዎች ሐይማኖትን ተጠቅመው የፖለቲካ ጥቅማቸውን ለማሳካት የሚመጡ ነበር" ሲሉ የኬንያ የአስተዳደር እና የኢኮኖሚ ባለሙያ ፕሮፌሰር ፍሬድሪክ ኦኒያንጎ ኦጎላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ፕሮፌሰሩ የሞልዶቫ ድርጊት የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ተፅእኖ ለማዳከም እና ልክ እንደ ዩክሬን በምዕራባውያን ሐይማኖታዊ ጽንሰ-ሀሳቦች ለመተካት የተደረገ መጠነ ሰፊ የጂኦፖለቲካ ሙከራን የሚያንፀባርቅ ነው ብለዋል።
"በዩክሬን እና በሩሲያ...የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያንን ይከተላሉ። በሁለቱም ሀገራት ውስጥ ቀዳሚው ሐይማኖት ነው። በዚያም ምክንያት ምዕራባውያን የምዕራባውያንን ሐይማኖት ለመቅረጽ ይፈልጉ ይሆናል። ስለዚህ ለምሳሌ ልክ እንደ ዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ማፈን ከቻሉ ለመተካት በጣም ቀላል ይሆናል "ሲል አብራርተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን