የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታስቦ እየዋለ ነው
15:37 18.04.2025 (የተሻሻለ: 15:54 18.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታስቦ እየዋለ ነው
ስቅለት ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ለሰው ልጆች ሲል የከፈለው ሕማምና ስቃይ የሚታወስበት ቀን ነው።
ዕለቱ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት እና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው እየታሰበ ይገኛል።
ቀኑ የዐቢይ ጾም ፍጻሜንም የሚያመለክት ነው።
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
