https://amh.sputniknews.africa
ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች "በቅርብ ዓመታት በቻይና እና በሩሲያ መካከል ያለው የኢነርጂ ንግድ ከጠቅላላው የሁለትዮሽ ንግድ አንድ ሶስተኛውን ይሸፍናል" ሲሉ የቻይና ምክትል ጠቅላይ... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T14:43+0300
2025-04-18T14:43+0300
2025-04-18T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191973_0:91:967:635_1920x0_80_0_0_40d047b93742d597be85b6964bddcf21.jpg
ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች "በቅርብ ዓመታት በቻይና እና በሩሲያ መካከል ያለው የኢነርጂ ንግድ ከጠቅላላው የሁለትዮሽ ንግድ አንድ ሶስተኛውን ይሸፍናል" ሲሉ የቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲንግ ዢዩሺያንግ የሩሲያው የኢነርጂ ሚኒስትር ሰርጌ ቲሲቪሌቭ ጋር በነበራቸው ግኑኝነት ላይ ተናግረዋል። የቻይናው ባለስልጣን የሁለቱ ሀገራት የኢነርጂ ትብብር ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ደህንነትን ለመጠበቅ ውጤማ ኃይል እንደሆነ አስረግጠዋል። የሺ ጂንፒንግ እና ቭላድሚር ፑቲን "ስልታዊ" አመራር የሲኖ-ሩሲያ ግንኙነት "ይበልጥ ጠንካራ፣ የተረጋጋ እና የዳበረ" ሆኗል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191973_0:1:967:726_1920x0_80_0_0_f85443a065850f3eb9630dd64f5b5bb4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
14:43 18.04.2025 (የተሻሻለ: 15:04 18.04.2025) ቻይና የኢነርጂ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
"በቅርብ ዓመታት በቻይና እና በሩሲያ መካከል ያለው የኢነርጂ ንግድ ከጠቅላላው የሁለትዮሽ ንግድ አንድ ሶስተኛውን ይሸፍናል" ሲሉ የቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲንግ ዢዩሺያንግ የሩሲያው የኢነርጂ ሚኒስትር ሰርጌ ቲሲቪሌቭ ጋር በነበራቸው ግኑኝነት ላይ ተናግረዋል።
የቻይናው ባለስልጣን የሁለቱ ሀገራት የኢነርጂ ትብብር ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ደህንነትን ለመጠበቅ ውጤማ ኃይል እንደሆነ አስረግጠዋል።
የሺ ጂንፒንግ እና ቭላድሚር ፑቲን "ስልታዊ" አመራር የሲኖ-ሩሲያ ግንኙነት "ይበልጥ ጠንካራ፣ የተረጋጋ እና የዳበረ" ሆኗል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን