https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ባሠፈሩት ጽሑፍ "ይህ የሞልዶቫ መንግሥት ፍጹም... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T14:29+0300
2025-04-18T14:29+0300
2025-04-18T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191761_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_2d2e874defeb5e7ba834843ba1b4df4b.jpg
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ባሠፈሩት ጽሑፍ "ይህ የሞልዶቫ መንግሥት ፍጹም አጸያፊ ድርጊት የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ተከታዮች እና አብዛኛውን የሞልዶቫ አማኝ ማሕበረሰብ ሆን ብሎ ማዋረድ ነው። በቅዱስ ቅዳሜ የኢየሩሳሌም ቅዱስ ስፍራን የመንካት እድል መከልከል" ብለዋል። እንደ ቃል አቀባዩ የሞልዶቫ መንግሥት "ከክርስትና እጅግ የራቁ" አማካሪዎች ድርጊቱ የፖለቲካ ግባቸውን ለማሳካት ይረዳቸዋል ብለው ያምናሉ ብለዋል።"ሰዎችን ከክርስቶስ መለየት፤ የትንሳኤን በዓል በደስታ እንዳያከብሩ መከልከል የምትችሉ ይመስላችኋላ?" ሲሉ ተናግረዋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191761_73:0:1208:851_1920x0_80_0_0_7bd189e206544feff729b5151c3e6327.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች
14:29 18.04.2025 (የተሻሻለ: 14:44 18.04.2025) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞልዶቫ መንግሥት በሀገሪቱ ክርስቲያኖች ላይ እየፈፀመ ያለውን መድልዎ አወገዘች
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ባሠፈሩት ጽሑፍ "ይህ የሞልዶቫ መንግሥት ፍጹም አጸያፊ ድርጊት የሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ተከታዮች እና አብዛኛውን የሞልዶቫ አማኝ ማሕበረሰብ ሆን ብሎ ማዋረድ ነው። በቅዱስ ቅዳሜ የኢየሩሳሌም ቅዱስ ስፍራን የመንካት እድል መከልከል" ብለዋል።
እንደ ቃል አቀባዩ የሞልዶቫ መንግሥት "ከክርስትና እጅግ የራቁ" አማካሪዎች ድርጊቱ የፖለቲካ ግባቸውን ለማሳካት ይረዳቸዋል ብለው ያምናሉ ብለዋል።
"ሰዎችን ከክርስቶስ መለየት፤ የትንሳኤን በዓል በደስታ እንዳያከብሩ መከልከል የምትችሉ ይመስላችኋላ?" ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን