https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ ውጤቱ በሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የተገኘ እንደሆነ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። መርሃ ግብሩ በሀገሪቱ የእንስሳት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ የምግብ... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T14:11+0300
2025-04-18T14:11+0300
2025-04-18T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191549_0:60:640:420_1920x0_80_0_0_4f785e71a7be391e960099e797b317a1.jpg
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ ውጤቱ በሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የተገኘ እንደሆነ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። መርሃ ግብሩ በሀገሪቱ የእንስሳት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥና የምግብ ሥርዓትን በማሻሻል ከፍተኛ ለውጥ አስገኝቷል ተብሏል በዚሁ ግዜ 128 ሺህ ቶን የዶሮ ስጋ እንደተመረተም ተገልጿል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191549_1:0:640:479_1920x0_80_0_0_85edbeed874d1f9009a582f80ff98995.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ
14:11 18.04.2025 (የተሻሻለ: 14:34 18.04.2025) በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት 6.3 ቢሊየን የዶሮ እንቁላልና 192 ሺህ ቶን ዓሳ መመረቱ ተገለፀ
ውጤቱ በሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የተገኘ እንደሆነ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። መርሃ ግብሩ በሀገሪቱ የእንስሳት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥና የምግብ ሥርዓትን በማሻሻል ከፍተኛ ለውጥ አስገኝቷል ተብሏል
በዚሁ ግዜ 128 ሺህ ቶን የዶሮ ስጋ እንደተመረተም ተገልጿል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን