https://amh.sputniknews.africa
የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ
የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ የሞልዶቫ ሶሻሊስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ "ይህ በሀገሪቱ ትልቁ የሐይማኖት ተቋም የሆነውን የሞልዶቫን ቀኖናዊ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለማጣጣል እና ለማፈን... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T14:04+0300
2025-04-18T14:04+0300
2025-04-18T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191113_0:82:850:560_1920x0_80_0_0_7ad210dc64098a7a8308bd79c9801e68.jpg
የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ የሞልዶቫ ሶሻሊስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ "ይህ በሀገሪቱ ትልቁ የሐይማኖት ተቋም የሆነውን የሞልዶቫን ቀኖናዊ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለማጣጣል እና ለማፈን ያለመ ሴራ ነው" ብሏል። በፋሲካ ዋዜማ "ባለሥልጣናቱ ከሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሀገረ ስብከቶች መካከል የአንዱ መሪ የሆኑትን ሊቀ ጳጳስ በሕዝብ ፊት አዋርደዋል" ሲል ፓርቲው አስታውቋል። መግለጫው አክሎም "ይህ የሥርዓቱ የሞራል ውድቀት ነው። ለዚህም ምንም ዓይነት ሥነ ምግባራዊ እና ሰብዓዊ ምክንያት ሊኖር አይችልም። ይህ ከብሔራዊ ማንነት ጋር ለረጅም ጊዜ ግንኙነቱን ያጣው ፀረ-ሕዝብ ሥርዓት በሞልዶቫ ኦርቶዶክሳዊ አብላጫ ላይ ያወጀው ጦርነት ነው" ብሏል።የሞልዶቫ ካናል 5 የዜና ማሰራጫ እንደዘገበው ሊቀ ጳጳስ ማርኬል በቺሲናኡ አውሮፕላን ማረፊያ ታግደው፤ ጥልቅ ፍተሻ ከተደረገ በኋላ ወደ እስራኤል በሚጓዘው አውሮፕላን መሳፈር እንዳይችሉ ተከልክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/191113_0:2:850:640_1920x0_80_0_0_8645c631282ac88b037f782013e59deb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ
14:04 18.04.2025 (የተሻሻለ: 14:24 18.04.2025) የጳጳስ ማርኬል የቅዱስ ጧፍ ጉዞ መስተጓጎል 'ሽብር' ነው ሲል የሞልዶቫ ተቃዋሚ ፓርቲ ገለፀ
የሞልዶቫ ሶሻሊስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ "ይህ በሀገሪቱ ትልቁ የሐይማኖት ተቋም የሆነውን የሞልዶቫን ቀኖናዊ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለማጣጣል እና ለማፈን ያለመ ሴራ ነው" ብሏል።
በፋሲካ ዋዜማ "ባለሥልጣናቱ ከሞልዶቫ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሀገረ ስብከቶች መካከል የአንዱ መሪ የሆኑትን ሊቀ ጳጳስ በሕዝብ ፊት አዋርደዋል" ሲል ፓርቲው አስታውቋል።
መግለጫው አክሎም "ይህ የሥርዓቱ የሞራል ውድቀት ነው። ለዚህም ምንም ዓይነት ሥነ ምግባራዊ እና ሰብዓዊ ምክንያት ሊኖር አይችልም። ይህ ከብሔራዊ ማንነት ጋር ለረጅም ጊዜ ግንኙነቱን ያጣው ፀረ-ሕዝብ ሥርዓት በሞልዶቫ ኦርቶዶክሳዊ አብላጫ ላይ ያወጀው ጦርነት ነው" ብሏል።
የሞልዶቫ ካናል 5 የዜና ማሰራጫ እንደዘገበው ሊቀ ጳጳስ ማርኬል በቺሲናኡ አውሮፕላን ማረፊያ ታግደው፤ ጥልቅ ፍተሻ ከተደረገ በኋላ ወደ እስራኤል በሚጓዘው አውሮፕላን መሳፈር እንዳይችሉ ተከልክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን