https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ "ከክርስትና እምነት የራቁ የሞልዶቫ መንግሥት... 18.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-18T13:51+0300
2025-04-18T13:51+0300
2025-04-18T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/192184_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_3e194ce9c7e4b3334f19576885c59caa.jpg
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ "ከክርስትና እምነት የራቁ የሞልዶቫ መንግሥት አማካሪዎች በዚህ ድርጊታቸው የፖለቲካ መፍትሄ ያመጣሉ ብለው ያምናሉ። ሰዎችን ከክርስቶስ መለየት፤ የትንሳኤን በዓል በደስታ እንዳያከብሩ መከልከል የምትችሉ ይመስላችኋላ?" ሲሉ ተናግረዋል። የሞልዶቫ ጳጳስ ለቅዱስ እሳት ሥነ-ሥርዓት ወደ እስራኤል ከሚያደርጉት ጉዞ መታገዳቸው ቀደም ሲል የወጡ ዘገባዎች ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/12/192184_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_aeae3928fd5536d75ae70b2c32e46440.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች
13:51 18.04.2025 (የተሻሻለ: 15:04 18.04.2025) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ሞልዶቫ ሊቀጳጳስ ማርክል በኢየሩሳሌም የቅዱስ ጧፍ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንዳይገኙ የጣለችውን እገዳ አወገዘች
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቃል አቀባይ ቭላድሚር ሌጎይዳ "ከክርስትና እምነት የራቁ የሞልዶቫ መንግሥት አማካሪዎች በዚህ ድርጊታቸው የፖለቲካ መፍትሄ ያመጣሉ ብለው ያምናሉ። ሰዎችን ከክርስቶስ መለየት፤ የትንሳኤን በዓል በደስታ እንዳያከብሩ መከልከል የምትችሉ ይመስላችኋላ?" ሲሉ ተናግረዋል።
የሞልዶቫ ጳጳስ ለቅዱስ እሳት ሥነ-ሥርዓት ወደ እስራኤል ከሚያደርጉት ጉዞ መታገዳቸው ቀደም ሲል የወጡ ዘገባዎች ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን