ኢትዮጵያ እና ኬንያ በድንበር ከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ኬንያ በድንበር ከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ኬንያ በድንበር ከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በድንበር ከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ተስማሙ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና ኬንያ ፓወር

በትብብር መሥራት በሚችሉበት መንገድ ዙሪያ በኬንያ ናይሮቢ ውይይት አካሂደዋል።

የታሪፍ ድርድር፣ ፍትሐዊ እና ቀጣይነት ያለው ድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ኃይል ንግድ ማኖር የውይይቱ ትኩረት እንደነበር ተገልጿል።

በተጨማሪም በኢትዮጵያ እና በኬንያ ባሉ የድንበር ከተሞች የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0