ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ ከሩሲያው ሜይ የቡና ኤክስፖርተር ጋር ተወያይተዋል።

ኩባንያው ፋሃም ከተባለ የኢትዮጵያ ቡና ላኪ ድርጅት ቡና እንደሚገዛ ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያሳያል።

ኩባንያው ባለፉት አምስት ዓመታት ከኢትዮጵያ የሚያስገባው ቡና መጠን እንደጨመረና በየወሩ በአማካኝ 10 ኮንቴይነር ቡና እንደሚገዛ ኃላፊዎቹ ገልጸዋል።

የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በሩሲያ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሀገሪቱን ቡና በሩሲያ ለማስተዋወቅና ገበያውንም ለማስፋት ጥረት እያደረገ ነው ብለዋል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ወደ ሩሲያ የምትልከውን ቡና ለማሳደግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0