የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.04.2025
ሰብስክራይብ

የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ

የቢሾፍቱ ባህረኞች ትምህርት ቤት የግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ተገንብቶ እንዲጠናቀቅ በፍጥነት እየተሠራ ነው ተብሏል።

በተመሳሳይ በጃንሜዳ የሚገነባው የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ግንባታ በጥራትና ፍጥነት እየተካሄደ እንደሆነ ተጠቁሟል።

የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ የባሕር ኃይሉን ፕሮጀክቶች የግንባታ ሂደት በዛሬው እለት እንደቃኙ መከላከያ ሠራዊት ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0