የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ
16:55 17.04.2025 (የተሻሻለ: 17:14 17.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የባህር ኃይል ፕሮጀክቶች ግንባታ በተፋጠነ መንገድ መቀጠሉ ተገለፀ
የቢሾፍቱ ባህረኞች ትምህርት ቤት የግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ተገንብቶ እንዲጠናቀቅ በፍጥነት እየተሠራ ነው ተብሏል።
በተመሳሳይ በጃንሜዳ የሚገነባው የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ግንባታ በጥራትና ፍጥነት እየተካሄደ እንደሆነ ተጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ የባሕር ኃይሉን ፕሮጀክቶች የግንባታ ሂደት በዛሬው እለት እንደቃኙ መከላከያ ሠራዊት ዘግቧል።
@sputnik_ethiopia