https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ የኢትዮ-ኬኒያ የድንበር ላይ ንግድ ድርድር በዛሬው እለት እንደተገባደደ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ አስታውቀዋል። ከኬንያ ንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና... 17.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-17T16:27+0300
2025-04-17T16:27+0300
2025-04-17T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/184497_0:208:750:630_1920x0_80_0_0_88b2af48520c929ba51f7e0b4a2689a0.jpg
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ የኢትዮ-ኬኒያ የድንበር ላይ ንግድ ድርድር በዛሬው እለት እንደተገባደደ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ አስታውቀዋል። ከኬንያ ንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ሚንስቴር ጋር የተደረሰው ስምምነት የሁለቱን ሀገራት የንግድ ግንኙነት ለማሳለጥ የሚረዳ ነው ሲሉ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/184497_0:138:750:701_1920x0_80_0_0_ef48a78d902f2fddad66143320d54296.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ
16:27 17.04.2025 (የተሻሻለ: 16:44 17.04.2025) ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበር የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮ-ኬኒያ የድንበር ላይ ንግድ ድርድር በዛሬው እለት እንደተገባደደ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ አስታውቀዋል።
ከኬንያ ንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ሚንስቴር ጋር የተደረሰው ስምምነት የሁለቱን ሀገራት የንግድ ግንኙነት ለማሳለጥ የሚረዳ ነው ሲሉ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን