https://amh.sputniknews.africa
የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ
የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ የቶጎ ፕሬዝዳንት ፋውሬ ግናሲንግቤ ኃላፊነቱን ከተረከቡ አራት ቀናት በኋላ በሉዋንዳ-ናይሮቢ ሂደት ዙሪያ ከኮንጎ አቻቸው ፌሊክስ ቺሴኬዲ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። አዲሱ አሸማጋይ... 17.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-17T14:35+0300
2025-04-17T14:35+0300
2025-04-17T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/182752_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_eb75b4ebe9c7d8645dbba751fe315fd2.jpg
የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ የቶጎ ፕሬዝዳንት ፋውሬ ግናሲንግቤ ኃላፊነቱን ከተረከቡ አራት ቀናት በኋላ በሉዋንዳ-ናይሮቢ ሂደት ዙሪያ ከኮንጎ አቻቸው ፌሊክስ ቺሴኬዲ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። አዲሱ አሸማጋይ ወደ ኪንሻሳ ከመጓዛቸው በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ለትንሽ ሰዓታት ቆይታ አድርገው እንደነበር ተገልጿል። የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት "የሉዋንዳ እና ኪንሻሳ አጭር ጉብኝት የተሿሚው አሸመጋይ የግልግል ሂደት አካል ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/182752_61:0:1020:719_1920x0_80_0_0_31d1312b8a6ed74ad3b0386b0653f5c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ
14:35 17.04.2025 (የተሻሻለ: 14:54 17.04.2025) የምስራቅ ኮንጎ ግጭት አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አሸማጋይ ኪንሻሳ ገቡ
የቶጎ ፕሬዝዳንት ፋውሬ ግናሲንግቤ ኃላፊነቱን ከተረከቡ አራት ቀናት በኋላ በሉዋንዳ-ናይሮቢ ሂደት ዙሪያ ከኮንጎ አቻቸው ፌሊክስ ቺሴኬዲ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
አዲሱ አሸማጋይ ወደ ኪንሻሳ ከመጓዛቸው በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ለትንሽ ሰዓታት ቆይታ አድርገው እንደነበር ተገልጿል።
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት "የሉዋንዳ እና ኪንሻሳ አጭር ጉብኝት የተሿሚው አሸመጋይ የግልግል ሂደት አካል ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን