https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ በሀገራቱ የጋራ የድንበር ዙሪያ የሚታየውን ሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ሕጋዊ መሠረት ለማስያዝ በኬኒያ ሞምባሳ ጠቃሚ የሁለትዮሽ ውይይት እንዳደረጉ የንግድ እና... 17.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-17T13:01+0300
2025-04-17T13:01+0300
2025-04-17T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/182121_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_7f3b050d1a795fa9d7e7bdc4bb06583f.jpg
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ በሀገራቱ የጋራ የድንበር ዙሪያ የሚታየውን ሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ሕጋዊ መሠረት ለማስያዝ በኬኒያ ሞምባሳ ጠቃሚ የሁለትዮሽ ውይይት እንዳደረጉ የንግድ እና ቀጣናዊ ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ገልፀዋል። ሁለቱ ሀገራት በሁለትዮሽ የቴክኒክ ኮሚቴ ደረጃ የተጀመረው የንግድ ድርድር በሚቋጩበት መንገድ ላይ የጋራ አቅጣጫ መቀመጡንም ጠቁመዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/11/182121_54:0:907:640_1920x0_80_0_0_0302e75b5cc1321862c0d11ff1f6374f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ
13:01 17.04.2025 (የተሻሻለ: 13:44 17.04.2025) ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ ድንበራቸው ሕጋዊ ንግድን ማበረታታት ላይ ያለመ ውይይቱ አካሄዱ
በሀገራቱ የጋራ የድንበር ዙሪያ የሚታየውን ሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ሕጋዊ መሠረት ለማስያዝ በኬኒያ ሞምባሳ ጠቃሚ የሁለትዮሽ ውይይት እንዳደረጉ የንግድ እና ቀጣናዊ ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ገልፀዋል።
ሁለቱ ሀገራት በሁለትዮሽ የቴክኒክ ኮሚቴ ደረጃ የተጀመረው የንግድ ድርድር በሚቋጩበት መንገድ ላይ የጋራ አቅጣጫ መቀመጡንም ጠቁመዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን