በኢትዮጵያ 40 የውጭ ባለሃብቶች ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸው ተነገረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ 40 የውጭ ባለሃብቶች ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸው ተነገረ
በኢትዮጵያ 40 የውጭ ባለሃብቶች ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸው ተነገረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.04.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ 40 የውጭ ባለሃብቶች ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸው ተነገረ

የሀገሪቱን የማይክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተከትሎ ከ260 በላይ የሚሆኑ የውጭ ባለሃብቶች በተፈቀዱ የወጪ፣ ገቢ፣ ጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ ሥራዎች ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይተዋል ሲል የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የ9 ወራት አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት አስታውቋል፡፡

ከነዚህ ውስጥ የ78ቱ ፕሮፖዛል ተቀባይነት እንዳገኘና እስካሁን 40 የውጭ ባለሃብቶች ኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣት እንደቻሉ ተገልጿል፡፡

የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ብልጫ አለው ያለው ኮሚሽኑ፤ ኢትዮጵያ ካካሄደችው ሪፎርም አንፃር ከዚህ በላይ መሥራት ይገባል ብሏል፡፡

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0