በኢትዮጵያ 34 ሚሊዮን ሄክታር የተራቆተ መሬት መልሶ እንዲያገግም መደረጉ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ 34 ሚሊዮን ሄክታር የተራቆተ መሬት መልሶ እንዲያገግም መደረጉ ተገለፀ
በኢትዮጵያ 34 ሚሊዮን ሄክታር የተራቆተ መሬት መልሶ እንዲያገግም መደረጉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.04.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ 34 ሚሊዮን ሄክታር የተራቆተ መሬት መልሶ እንዲያገግም መደረጉ ተገለፀ

የግብርና ሚኒስቴር የአፈር መሸርሸርን መቀነስ በመቻሉ ምርት፣ የሥራ ዕድል እና የካርበን ሽያጭ እያደገ እንደመጣ አስታውቋል፡፡

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር 60 በመቶ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ፍራፍሬዎች እንዲሁም 40 በመቶው የደን ዛፎች እንደሚተከሉ ተገልጿል፡፡

የሀገሪቱ የደን ሽፋን ባለፉት ዓመታት በተሠሩ ሥራዎች ከ11 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ እንዳለ የግብርና ሚኒስቴር በማሕበራዊ ገጹ ባጋራው መረጃ አስታውሷል፡፡

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0