የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ለበረራ በቃ
22:02 16.04.2025 (የተሻሻለ: 22:14 16.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ለበረራ በቃ
ዳሽ ፋይፍ ወይም ቡፋሎ በሚል መጠሪያ የሚታወቀው አውሮፕላን በአየር ኃይል የጥገና ሠራተኞች የጥገና ሥራ ከ37 ዓመት በኋላ ለበረራ በቅቷል።
የአውሮፕላኑ የጥገና ሥራ ከአንድ ዓመት በላይ እንደፈጀ የመከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።
አውሮፕላኑ የትራንስፖርት፣ የፓራሹት ዝላይ እና የካርጎ አገልግሎት መሥጠት ይችላል ተብሏል።
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
