የኢትዮጵያ ልዑክ አረንጓዴ የኃይል ተነሳሽነቶችን ማፋጥን ላይ ያለመ ጉብኝት በህንድ እያደረገ ነው
16:52 16.04.2025 (የተሻሻለ: 17:14 16.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ልዑክ አረንጓዴ የኃይል ተነሳሽነቶችን ማፋጥን ላይ ያለመ ጉብኝት በህንድ እያደረገ ነው

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ልዑክ አረንጓዴ የኃይል ተነሳሽነቶችን ማፋጥን ላይ ያለመ ጉብኝት በህንድ እያደረገ ነው
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባለሙያዎች የተመራ ልዑክ ህንድ በታዳሽ ኃይል እና ዘላቂ የምርት ዘርፍ ላይ ያዳበረችውን ልምድ ለመቅሰም ኒው ዴልሂ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡
ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የኢንዱስትሪ እድገት ለመፍጠር የሚያደርጉት ትብብር እየጨመረ እንደመጣ አመላካች ነው ሲል ኒው ዴልሂ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
"ይህ ከህንድ ጋር የሚደረግ ትብብር አረንጓዴ የኃይል ተነሳሽነቶችን ተቋማዊ ለማድረግ እና ዘላቂ የኢንዱስትሪ ልምዶችን ለማዳበር ወሳኝ ነው" ሲሉ በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍስሃ ሻውል ተናግረዋል።
@sputnik_ethiopia