ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
15:51 16.04.2025 (የተሻሻለ: 16:14 16.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
በኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንትና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ገንቢ ውይይት ከደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (ሳቺ) ጋር እንደተካሄደ ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሊል ከድር በኢትዮጵያ ሰላለው የንግድ እና የኢንቨስትመንት እድል ገለጻ አድርገዋል፡፡ ሀገራቱ ትብብርን ለማጎልበት የንግድ ለንግድ መድረክን ለመፍጠር የሚያስችል ተቋማዊ ማዕቀፍ ለመዘርጋት እና የጋራ የንግድ ምክር ቤት ለመመስረት ተስማምተዋል፡፡
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
