https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙበኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንትና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ገንቢ ውይይት ከደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (ሳቺ) ጋር... 16.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-16T15:51+0300
2025-04-16T15:51+0300
2025-04-16T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/176511_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_dcf260ffb675c69569597516bfa32127.jpg
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙበኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንትና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ገንቢ ውይይት ከደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (ሳቺ) ጋር እንደተካሄደ ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሊል ከድር በኢትዮጵያ ሰላለው የንግድ እና የኢንቨስትመንት እድል ገለጻ አድርገዋል፡፡ ሀገራቱ ትብብርን ለማጎልበት የንግድ ለንግድ መድረክን ለመፍጠር የሚያስችል ተቋማዊ ማዕቀፍ ለመዘርጋት እና የጋራ የንግድ ምክር ቤት ለመመስረት ተስማምተዋል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/176511_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_007f9f458ef8f65e395e4de033d7a61a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
15:51 16.04.2025 (የተሻሻለ: 16:14 16.04.2025) ኢትዮጵያና ደበቡ አፍሪካ በብሪክስ+ የንግድ ምክር ቤት ማዕቀፍ ለመተባበር ተስማሙ
በኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንትና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ገንቢ ውይይት ከደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (ሳቺ) ጋር እንደተካሄደ ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሊል ከድር በኢትዮጵያ ሰላለው የንግድ እና የኢንቨስትመንት እድል ገለጻ አድርገዋል፡፡ ሀገራቱ ትብብርን ለማጎልበት የንግድ ለንግድ መድረክን ለመፍጠር የሚያስችል ተቋማዊ ማዕቀፍ ለመዘርጋት እና የጋራ የንግድ ምክር ቤት ለመመስረት ተስማምተዋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን