https://amh.sputniknews.africa
ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ
ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ የዩኒሴፍ ሪፖርት ይህም በቀን አንድ ህፃን ይሞት ነበር ማለት እንደሆነና ከአስሩ ሰባቱ ብቻቸውን ወይም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተለያይተው... 16.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-16T15:10+0300
2025-04-16T15:10+0300
2025-04-16T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/175517_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_791fbdb322fb54f30d0585b5c07bfdb2.jpg
ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ የዩኒሴፍ ሪፖርት ይህም በቀን አንድ ህፃን ይሞት ነበር ማለት እንደሆነና ከአስሩ ሰባቱ ብቻቸውን ወይም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተለያይተው እንደተጓዙ አመልክቷል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ቢያንስ 20 ሺህ 803 ሰዎች በማዕከላዊ ሜድትራኒያን የባሕር ስደት መስመር ጉዞ ሲያደርጉ ህይወታቸውን አንዳጡ ወይም እንደጠፉ በሪፖርቱ ተካቷል። ሆኖም በርካታ ያልተመዘገቡ የጀልባ አደጋዎች በመኖራቸው እውነተኛው የሟቾች ቁጥር ከፍ ሊል ይችላል ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/175517_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c0df888af8b274d8aa750f723101b37b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ
15:10 16.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 16.04.2025) ባለፉት አስር ዓመታት 3 ሺህ 500 ህጻናት የሜድትራኒያን ባህርን ለመሻገር ሲሞክሩ ሞተዋል ሲል ዩኒሴፍ ገለፀ
የዩኒሴፍ ሪፖርት ይህም በቀን አንድ ህፃን ይሞት ነበር ማለት እንደሆነና ከአስሩ ሰባቱ ብቻቸውን ወይም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተለያይተው እንደተጓዙ አመልክቷል።
በዚህ ጊዜ ውስጥ ቢያንስ 20 ሺህ 803 ሰዎች በማዕከላዊ ሜድትራኒያን የባሕር ስደት መስመር ጉዞ ሲያደርጉ ህይወታቸውን አንዳጡ ወይም እንደጠፉ በሪፖርቱ ተካቷል።
ሆኖም በርካታ ያልተመዘገቡ የጀልባ አደጋዎች በመኖራቸው እውነተኛው የሟቾች ቁጥር ከፍ ሊል ይችላል ተብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን