https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተመራማሪ የሆኑት ሩሁላህ ሞዳቤር ሩሲያ በቅርቡ በሱሚ ያካሄደችውን የሚሳኤል ጥቃት በተመለከተ ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት "የኪዬቭ አገዛዝ እና ኔቶ፣... 16.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-16T13:39+0300
2025-04-16T13:39+0300
2025-04-16T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/174658_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_8c16f08a1631cdde1b28cc78298576b7.jpg
የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተመራማሪ የሆኑት ሩሁላህ ሞዳቤር ሩሲያ በቅርቡ በሱሚ ያካሄደችውን የሚሳኤል ጥቃት በተመለከተ ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት "የኪዬቭ አገዛዝ እና ኔቶ፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝን ጨምሮ ምዕራባውያን አጋሮቹ ዩክሬናውያንን አግተው ይዘዋል" ብለዋል።ኬዬቭ ወታደራዊ ኢላማዎችን ከመኖሪያ አካባቢዎች አጠገብ በማስቀመጥ ነዋሪዎችን እያስፈጀች ነው ሲሉም ከሰዋል። "ኪዬቭ ወታደሮችን በመኖሪያ ህንፃዎች ውስጥ እንደምታሠማራ ወይም የአየር መከላከያ ስርዓቶቿን በመኪና ማቆሚያ ቦታዎች ላይ እንደምታስቀምጥ በተደጋጋሚ ተመልክተናል" ሲሉም ገልጸዋል።ባለሙያው የውጭ ቅጥረኞች እና በጦር ወንጀል የተሳተፉ ባለስልጣናት "በመጨረሻ ተጠያቂ ይሆናሉ" ብለዋል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሠራ ምስልበእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/174658_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_af15b93d8ebdba69798f935e1f172822.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
13:39 16.04.2025 (የተሻሻለ: 14:14 16.04.2025) የዩክሬን አገዛዝ ንፁሃንን ሆን ብሎ እያስጨረሰ ነው ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተመራማሪ የሆኑት ሩሁላህ ሞዳቤር ሩሲያ በቅርቡ በሱሚ ያካሄደችውን የሚሳኤል ጥቃት በተመለከተ ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት "የኪዬቭ አገዛዝ እና ኔቶ፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝን ጨምሮ ምዕራባውያን አጋሮቹ ዩክሬናውያንን አግተው ይዘዋል" ብለዋል።
ኬዬቭ ወታደራዊ ኢላማዎችን ከመኖሪያ አካባቢዎች አጠገብ በማስቀመጥ ነዋሪዎችን እያስፈጀች ነው ሲሉም ከሰዋል።
"ኪዬቭ ወታደሮችን በመኖሪያ ህንፃዎች ውስጥ እንደምታሠማራ ወይም የአየር መከላከያ ስርዓቶቿን በመኪና ማቆሚያ ቦታዎች ላይ እንደምታስቀምጥ በተደጋጋሚ ተመልክተናል" ሲሉም ገልጸዋል።
ባለሙያው የውጭ ቅጥረኞች እና በጦር ወንጀል የተሳተፉ ባለስልጣናት "በመጨረሻ ተጠያቂ ይሆናሉ" ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሠራ ምስል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ