https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘ
ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘበኢስዋቲኒ በተካሄደው የ2025 የኮፊ አናን የመንገድ ደህንነት ሽልማት መድረክ በሕዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ ላደረገችው ልዩ ጥረት የእውቅና ሰርተክፌት... 16.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-16T11:28+0300
2025-04-16T11:28+0300
2025-04-16T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/172914_0:90:960:630_1920x0_80_0_0_fc4cb7ef8f935384b3414e32786c9258.jpg
ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘበኢስዋቲኒ በተካሄደው የ2025 የኮፊ አናን የመንገድ ደህንነት ሽልማት መድረክ በሕዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ ላደረገችው ልዩ ጥረት የእውቅና ሰርተክፌት አግኝታለች። እውቅናው በአህጉሪቱ የመንገድ ደህንነት እና የትራንስፖርት ለውጥ መለኪያዎችን ለሚያሟሉ ሀገራት የሚሰጥ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ሽልማቱ ኢትዮጵያ ዘላቂ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ቀልጣፋ የሕዝብ ማመላለሻ ስርዓቶችን ለማራመድ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል ሲልም አክሏል፡፡ @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/10/172914_0:0:960:720_1920x0_80_0_0_8ccf50ec0d911f706c12b4820846efd7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘ
11:28 16.04.2025 (የተሻሻለ: 11:44 16.04.2025) ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ዘርፍ ያካሄደችው ለውጥ አህጉራዊ እውቅና አገኘ
በኢስዋቲኒ በተካሄደው የ2025 የኮፊ አናን የመንገድ ደህንነት ሽልማት መድረክ በሕዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ ላደረገችው ልዩ ጥረት የእውቅና ሰርተክፌት አግኝታለች።
እውቅናው በአህጉሪቱ የመንገድ ደህንነት እና የትራንስፖርት ለውጥ መለኪያዎችን ለሚያሟሉ ሀገራት የሚሰጥ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሽልማቱ ኢትዮጵያ ዘላቂ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ቀልጣፋ የሕዝብ ማመላለሻ ስርዓቶችን ለማራመድ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል ሲልም አክሏል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ