https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች
ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ሀገሪቱ የብሪክስ ባንክን በአባልነት ለመቀላቀል ጥያቄ እንዳቀረበች አስታውቀዋል። "ሁሉንም የድርጅቱን ስምምነቶች እና... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T19:45+0300
2025-04-15T19:45+0300
2025-04-15T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/171468_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_405a077f2ed2a65709a77d30110ab1fb.jpg
ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ሀገሪቱ የብሪክስ ባንክን በአባልነት ለመቀላቀል ጥያቄ እንዳቀረበች አስታውቀዋል። "ሁሉንም የድርጅቱን ስምምነቶች እና ስርዓቶች ለመተግበር ሙሉ በሙሉ ቁርጠኞች ነን። ኢትዮጵያ ከብሪክስ ቤተሰብ ወሳኝ ምሰሶዎች ውስጥ አንዱ የሆነውን አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ዝግጁ ነች" ብለዋል። አምባሳደሩ አክለውም መንግሥት ሀገሪቱ ባንኩን ስትቀላቀል የኢንዱስትሪ፣ የግብርና እና የኢነርጂን ጨምሮ በርካታ ዘርፎችን ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ ይሠራል ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/171468_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_2b855403901cc31b39f129f683abed4e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች
19:45 15.04.2025 (የተሻሻለ: 20:04 15.04.2025) ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገለጸች
በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ሀገሪቱ የብሪክስ ባንክን በአባልነት ለመቀላቀል ጥያቄ እንዳቀረበች አስታውቀዋል።
"ሁሉንም የድርጅቱን ስምምነቶች እና ስርዓቶች ለመተግበር ሙሉ በሙሉ ቁርጠኞች ነን። ኢትዮጵያ ከብሪክስ ቤተሰብ ወሳኝ ምሰሶዎች ውስጥ አንዱ የሆነውን አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል ዝግጁ ነች" ብለዋል።
አምባሳደሩ አክለውም መንግሥት ሀገሪቱ ባንኩን ስትቀላቀል የኢንዱስትሪ፣ የግብርና እና የኢነርጂን ጨምሮ በርካታ ዘርፎችን ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ ይሠራል ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉ