የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሩዋንዳ የመከላከያ ሠራዊት ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙባረክ ሙጋንጋ ጋር ውይይት አካሂደዋል።

“ጉብኝቱ በወታደራዊ መሪዎቹ መካከል በመከላከያ እና በሌሎች ተዛማጅ ዘርፎች ትብብርን ለማስፋትና አዳዲስ መስኮችን በመዳሰስ የረዥም ጊዜ የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ቁልፍ ዕድል ይፈጥራል” ሲል የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት ባወጣው መግለጫ ገልጿል።

በተጨማሪም የሁለቱን ሀገራት ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እና የቀጣናውን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብሏል።

ጄኔራል ሙጋንጋ በመጋቢት ወር አጋማሽ ኢትዮጵያን መጎበኝታቸው የሚታወስ ነው፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በአራት ቀን ቆይታቸው የ1994ቱ የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ተጎጂዎች መታሰቢያን ይጎበኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ኒው ታይምስ የዜና ማሰራጫ ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሩዋንዳ እያደረጉ ነው - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0