ዋሽንግተን እና ሞስኮ በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከፍተኛ ጥረት በሚያደርጉበት በዚህ ሰዓት አውሮፓ ግጭቱ እንዲቀጥል እየሠራች ነው ሲህ ክሬምሊን ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዋሽንግተን እና ሞስኮ በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከፍተኛ ጥረት በሚያደርጉበት በዚህ ሰዓት አውሮፓ ግጭቱ እንዲቀጥል እየሠራች ነው ሲህ ክሬምሊን ገለፀ
ዋሽንግተን እና ሞስኮ በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከፍተኛ ጥረት በሚያደርጉበት በዚህ ሰዓት አውሮፓ ግጭቱ እንዲቀጥል እየሠራች ነው ሲህ ክሬምሊን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.04.2025
ሰብስክራይብ

ዋሽንግተን እና ሞስኮ በዩክሬን ሰላም ለማምጣት ከፍተኛ ጥረት በሚያደርጉበት በዚህ ሰዓት አውሮፓ ግጭቱ እንዲቀጥል እየሠራች ነው ሲህ ክሬምሊን ገለፀ

የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሰጧቸው  ተጨማሪ አስተያየቶች፦

🟠 በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ የሚያበረታቱ ውጤቶች ቢኖሩም ፈጣን ለውጥ አይጠበቅም።

🟠 የዩክሬን ግጭት አፈታትን በተመለከተ የተቀመጠ ግልጽ ዝርዝር ባይኖርም የፖለቲካ ፍላጎቱ ግን አለ።

🟠 በአሜሪካ እና ሩሲያ መካከል ያለው የኢኮኖሚ ትብብር የዓለም ኢኮኖሚን ለማረጋጋት ይረዳል።

🟠 ሞስኮ በድል ቀን ሥነ-ሥርዓት ላይ ለመገኘት ዝግጁ የሆኑ እንግዶቿን በደስታ ትቀበላለች።

🟠 ሩሲያ ወደ 20 የሚጠጉ የመንግሥት መሪዎች ታላቅ በሆነው የድል ቀን ሰልፍ ላይ እንደሚገኙ ትጠብቃለች።

🟠 ፑቲን በሚቀጥሉት ቀናት ከትራምፕ ጋር የመነጋገር እቅድ የላቸውም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0