https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተደረገላቸው አቀባበል የቬይትናም አቻቸው ፋም ሚን ቺን በማሕበራዊ ትሥሥር ገጻቸው... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T15:55+0300
2025-04-15T15:55+0300
2025-04-15T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168803_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_d067c9d3b5e76e4e177d25e5d2256703.jpg
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተደረገላቸው አቀባበል የቬይትናም አቻቸው ፋም ሚን ቺን በማሕበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባጋሩት ጽሑፍ አመስግነዋል፡፡ ኢትዮጵያና ቬይትናም የሚያመሳስሏቸው ብዙ የጋራ ጉዳዮች አሏቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ሀገራቱ ትልቅ እና ለሥራ የተነሳሳ ወጣት ሕዝብ እንዳላቸውና ለልማት እና እድገት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡የቬይትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፋም ሚን ቺን በቅርቡ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙም አስታውቀዋል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168803_54:0:906:639_1920x0_80_0_0_bcc818d1c28cbc31bf70634032aa4d0f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩ
15:55 15.04.2025 (የተሻሻለ: 16:14 15.04.2025) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቬትናም ጉብኝታቸው ለሁለቱ ሀገራት የፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በር የከፈተ እንደሆነ ተናገሩ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተደረገላቸው አቀባበል የቬይትናም አቻቸው ፋም ሚን ቺን በማሕበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባጋሩት ጽሑፍ አመስግነዋል፡፡ ኢትዮጵያና ቬይትናም የሚያመሳስሏቸው ብዙ የጋራ ጉዳዮች አሏቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ሀገራቱ ትልቅ እና ለሥራ የተነሳሳ ወጣት ሕዝብ እንዳላቸውና ለልማት እና እድገት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የቬይትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፋም ሚን ቺን በቅርቡ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙም አስታውቀዋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን