https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘች
ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘችሀገሪቱ 299 ሺህ 607 ቶን ቡና ወደ ውጭ በመላክ 1.5 ቢሊየን ዶላር ማግኘቷን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ ይህ ገቢ ባለፈው በጀት ዓመት ከተገኘው ጋር... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T15:42+0300
2025-04-15T15:42+0300
2025-04-15T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168591_0:73:620:422_1920x0_80_0_0_f6288fedf24b0f8cec600d952362395d.jpg
ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘችሀገሪቱ 299 ሺህ 607 ቶን ቡና ወደ ውጭ በመላክ 1.5 ቢሊየን ዶላር ማግኘቷን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ ይህ ገቢ ባለፈው በጀት ዓመት ከተገኘው ጋር ሲነጻጸር በእጅጉ እንደሚበልጥ ተገልጿል።ሳዑድ አረቢያ፣ ጀርመን እና አሜሪካ በመጠን እና ገቢ ለኢትዮጵያ ቡና ቀዳሚ ገበያ እንደሆኑ ባላሥልጣኑ አስታውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቡና ዋጋ ሰሞኑን የመቀነስ አዝማሚ እያሳየ መሆኑን በመጠቆም የዘርፉ ማሕበረሰብ በአፋጣኝ በእጁ የሚገኘውን ምርት ኤክስፖርት እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡ @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168591_0:15:620:480_1920x0_80_0_0_fde01a0273027c3f5ac32a3d332dd7d3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘች
15:42 15.04.2025 (የተሻሻለ: 16:04 15.04.2025) ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ታሪኳ ትልቅ የተባለውን ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አገኘች
ሀገሪቱ 299 ሺህ 607 ቶን ቡና ወደ ውጭ በመላክ 1.5 ቢሊየን ዶላር ማግኘቷን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ ይህ ገቢ ባለፈው በጀት ዓመት ከተገኘው ጋር ሲነጻጸር በእጅጉ እንደሚበልጥ ተገልጿል።
ሳዑድ አረቢያ፣ ጀርመን እና አሜሪካ በመጠን እና ገቢ ለኢትዮጵያ ቡና ቀዳሚ ገበያ እንደሆኑ ባላሥልጣኑ አስታውቀዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቡና ዋጋ ሰሞኑን የመቀነስ አዝማሚ እያሳየ መሆኑን በመጠቆም የዘርፉ ማሕበረሰብ በአፋጣኝ በእጁ የሚገኘውን ምርት ኤክስፖርት እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን