https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት 5.3 ዶላር ገቢ እንደተመዘገበ ገልጸዋል። ሊጠናቀቅ ሶስት ወር... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T14:58+0300
2025-04-15T14:58+0300
2025-04-15T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168155_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_c697cb2185917ee9d16eb28b03c1e7f5.jpg.webp
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት 5.3 ዶላር ገቢ እንደተመዘገበ ገልጸዋል። ሊጠናቀቅ ሶስት ወር በቀሩት የበጀት ዓመት ከውጪ ንግድ 1.7 ቢሊየን ዶላር ለማስገባት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ምቹ ሀገራዊ አውድ እንደፈጠረም ተናግረዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/168155_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_d0bf6cae4f3f19bf61a33f2553cd29f6.jpg.webpSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ
14:58 15.04.2025 (የተሻሻለ: 15:14 15.04.2025) ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሰባት ቢሊየን ዶላር የወጪ ንግድ ለማስመዝገብ እየሠራች እንደሆነ መንግሥት ገለፀ
የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት 5.3 ዶላር ገቢ እንደተመዘገበ ገልጸዋል።
ሊጠናቀቅ ሶስት ወር በቀሩት የበጀት ዓመት ከውጪ ንግድ 1.7 ቢሊየን ዶላር ለማስገባት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ምቹ ሀገራዊ አውድ እንደፈጠረም ተናግረዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን